Monday, January 6, 2014

በምነው ሸዋ ኢንቴርቴንመንት አማካኝነት ወደ አሜሪካ የመጣው ሀንቻሱ ሁንዴሳ የተባለው ዘፋኝ በሚካሄዱት ኮንሰርቶች ላይ ከፍተኛ ጸረ ኢትዮጵያ ዘመቻ ከፍትዋል

 http://www.boletoday.com/shewa/
በምነው ሸዋ ኢንቴርቴንመንት አማካኝነት ወደ አሜሪካ የመጣው ሀንቻሱ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ጥላቻ ያላቸው ያለው ግለሰብ ከመሆኑም በላይ አማርኛን ማውራት የማይወድና ሌሎችን ኢትዮጵያውያን በተለይም አማራውን በከፍተኛ ጥላቻ የሚያይ ነው ::በቅርቡ በየስቴቱ በተካሄደው ኮንሰርት ላይ ይህንን ጥላቻ የሚያሳዩ ጥላቻን ሚዘሩና እልቂትን ሚጋብዙ ዘፈኖችን ሲጫውት  በተደጋጋሚ ታይትዋል:: የምነው ሸዋ ባለቤት ዝምታን የመረጠው ኦሮሞ ስለሆነ ወይስ ጉዳዩን ስላላወቀ እንደሆነ ለማወቅ አልተቻለም::

hqdefault-1

mqdefault

No comments:

Post a Comment